አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 ሒሳብ ዓመት 4.2 ቢሊዮን ብር አተረፈ
Ethiopian Reporter·📍 Ethiopia
ስለ ጨረታው · About this tender
በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ከግል ባንኮች በቀዳሚነት ከሚቀመጡ ሦስት ባንኮች መካከል አንዱ የሆነው አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው የ2016 የሒሳብ ዓመት 4.2 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ የባንኩን ካፒታል ወደ 17.5 ቢሊዮን
ምንጭ · Source
ምንጭ · Source: Public tender notice (via Reporter Tenders)
🔔 ተመሳሳይ ጨረታዎችን በWhatsApp ይቀበሉ
Get tenders like this the moment they publish.